
Documentary | ዘገባ
የኢትዮጵያ ተረት ገፀ-ባህሪን በተንቀሳቃሽ ምስሎች የምታቀርበው የ26 ዓመት ወጣት የ DLA ሽልማት አሸናፊዋ ኢትዮጵያዊት ፌበን ኤሊያስ – Meet 26 Years Old Ethiopian Animation Artist DLA Prize Winner Feben Elias
“ተረት ተረት” ሲባል “የላም በረት” ለማለት ከሚፈጥኑ ልጆች አንዷ ነበረች። ከልጅነት ትውስታዎቿ ተረት ትሰማ የነበረበተ ጊዜያት ዋነኞቹ ነበሩ ። አዲስ አበባ ተወልዳ ያደገችው የ26 ዓመቷ ፌበን ኤልያስ በህንጻ ኮሌጅ ኧርባን ዲዛይን ስትማር ከምህንድስና በበለጠ የሶስት […]