No Picture
Technology | ቴክኖሎጂ

“ሃሰተኛ ዜና”፡ የኢትዮጵያ የማሕበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ስጋት

ሁሉም ጋዜጠኛ በሆነበትና ተጠያቂነት በሌለበት በማህበራዊ ድር አምባ ዘመን ‘ፌክ ኒውስ’ ወይም ‘ሃሰተኛ ዜና’ በከፍተኛ መጠን እየተሰራጨ ነው። በተለይም የሃገራት የሚዲያ ሕጎች በዜጎች ላይ ተግባራዊም ስለማይደረጉባቸው ሃሰተኛ ዜናዎችን ለግልም ይሁን ለፖለቲካዊ ፍጆታ ማስፋፋት የተለመደ ሆኗል። […]