
አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ የኢፌዴሪ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ | The First Female President of Ethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች ዛሬ ባካሄዱት ልዩ ስብሰባቸው አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴን 4ኛው የኢትዮጵያ ርዕሰ ብሄር አድርጎ በሙሉ ድምፅ መርጧል ፡፡ ፕሬዝዳት ሳህለወርቅ ዘውዴ ቃለ መሃላ ፈፅመው ኃላፈነታቸውን በትጋትና በታማኝነት አገርና ህዝብን ለማገልገል […]