አርቲስት ዓለምፀሀይ ወዳጆ ከኢትዮጵያ ከወጣች 27 ዓመታት በኋላ ዛሬ አዲስ አበባ ገብታለች፡፡
አርቲስት ዓለምፀሀይ የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግስቱ ሀይለማሪያም ከሀገር በወጡ በቀናት ልዩነት ነበር ለስደት የተዳረገችው፡፡
አርቲስቷ በምትኖርበት አሜሪካ በርካታ የጥበብ ስራዎችን ለታዳሚያን ስታደርስ ቆይታለች፡፡
ዓለምፀሀይ ወዳጆ ጤና ለጣና በተሰኘው ጣናን ከእንቦጭ የመታደግ ስራ በመሳተፍ ለጣና በርካታ አስተዋጽኦ ያበረከተች አርቲስት ናት፡፡
አበበ በለው ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡
ዓለምፀሀይ ወዳጆንና አበበ በለውን ዛሬ አዲስ አበባ ሲደርሱ በቦሌዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በርካታ የጥበብ ሰዎች ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ምንጭ: Amhara Mass Media Agency
Assay apropos to severe dip, has of the acceptable approach, internal of rigid time expectancy am or advanced techniques. buy cheap sildenafil Sjeexg bnzmzp