ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችን የመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ በማርገብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡና ተጠያቂዎቹንም ለፍርድ እንዲያቀርቡ አዘዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት መጠናቀቅን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ ነው።
“በየትኛውም ቀጠና ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩ፣ የሰው ህይወት የሚያጠፉና የሚያጠፋ ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ ግለሰቦችና ቡድኖች ከህግ ፊት እንድታቀርቡ። መሀል ገብታችሁ ሃገራዊና ሕገ-መንግሥታዊ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ” ብለዋል።
በተጨማሪም “ሥራችሁን በምትሰሩበት ወቅት ጥፋትና ተጨማሪ ኪሳራ እንዳይኖር ሙያዊ፣ ጥበባዊና በመረጃ የታገዘ ሥራ በመስራት ህዝብ ሳይሞትና ንብረት ሳይወድም ሰላም የሚወርድበትን መንገድ በመፍጠር ብቃታችሁን ማሳየት ይገባል።”
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአላስፈላጊ ግጭቶች ምክንያት የሰው ህይወት እየጠፋ እንደሆነ ጠቅሰው፤ በቅርቡም በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች የብዙ ሰዎች ህይወት መቀጠፉ ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
ለዚህ ተጠያቂ ያደረጓቸው በቀጥታ የሚሳተፉትን ብቻ ሳይሆን ራቅ ብለው ግጭቱንም የሚያቀጣጥሉትንም አውግዘዋል። በግጭቱና በቀውሱ ግለሰቦችና ቡድኖችም ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡም አሳስበዋል።
“እኛ ዝቅ ብለን ህዝባችንን ከፍ ማድረግ እንጂ ህዝባችን ጫንቃ ላይ ተጭነን ለመንገሥ የምናደርገው ማንኛውም ትናንሽ ሙከራዎች ሄደው ሄደው በታሪክ አስወቃሽ መሆናቸው አይቀርም” ብለዋል።
የመብት ተሟጋቾች፣ አርቲስቶችና ባለሙያዎች “ቆስቃሽና የሚያጋጩ ጉዳዮችን ከማድረግ ይልቅ ሰላምን ላይና የሚያቀራርቡ ጉዳዮች ላይ እንዲያተኩሩ” አደራ ብለዋል።
• የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ እርምጃዎች የት ድረስ?
በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አካባቢዎች ህዝቦችን የሚያጋጩ ሙከራዎች ትርፍ እንደሌላቸው በተጨማሪ ተናግረዋል።
“ሰው ይሞታል፤ ሁሌም ሟች ደሃ ነው። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምንናገር ሰዎች ሳንሆን በየሰፈሩ ያለ ደሃ እኛን አምኖና ሰምቶ ህይወቱን ባልተገባ ሁኔታ ስለሚገብር ሰዎች እንዳይሞቱና ንብረት እንዳይወድም፤ ሁላችንም ተባብረን መስራት ይገባናል”ብለዋል።
ሀገሪቷ በአንድነት የምትቆምበት ጊዜ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተው “ቀስቅሶ ሰውን ከሰው፣ ቡድንን ከቡድን ማጣላት አዲስ ነገር አይደለም። የኖርንበት የምናቀው ነው፤ የማይበጀንን አምጥታችሁ በስሜት እየተነዳችሁ ህዝብን ከምታባሉ ስሜታችሁን አሸንፋችሁ ህዝብን ብታስታርቁ፤ ህዝብን የሚያገናኝ ድልድይ ብትሰሩ ከታሪክ ተወቃሽነት ትድናላችሁ” ብለዋል።
የጠቅላይ ሚንስትሩን መግለጫ ተከትሎ የኦሮሚያ እና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መስተዳደሮች ግጭት በሚከሰትባቸው የሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ የፌደራል ፖሊስ አንዲሰፍር መስማማታቸውን ብሔራዊው የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።
ከዚህም በተጨማሪ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግለሰቦች እጅ ያለን የውጭ ምንዛሬ በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ ባንክ ሄደው እንዲመነዝሩ ያሳሰቡ ሲሆን “በርከት ያለ የውጭ ምንዛሬ እያስገባን ስለሆነ፤ ራሳችሁን ከኪሳራ ልትታደጉ ይገባል” ብለዋል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የመንግሥትና የግል ባንኮች የውጭ ምንዛሬም ሆነ ከፍተኛ ብር ይዘው ለሚመጡ ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ያለማንገራገር አገልግሎት እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።
“ከጥቂት ሳምንት በኋላ የተከማቹ ገንዘቦች ላይ የሚደረጉ ዘመቻዎች ስላሉ፤ ያ ከመፈፀሙ በፊት በህጋዊና ሰላማዊ መንገድ ገንዘባቸውን እንዲያስገቡና የተረጋጋ ኢኮኖሚ ለመፍጠር የምናደርገውን ጥረት በማገዝ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ አደርጋለሁ” ብለዋል።
በተጨማሪም የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል እንደተደረገላቸው ገልፀው፤ ለእንግዳ ተቀባዩ ሕዝብ ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል። በሁለቱ ሃገራት መካከል ሊናድ የማይችል ግንኙነት እንደተመሰረተ ጠቅሰው ቀጣዩ ሥራ የሁለቱንም ህዝቦች ህይወት ማሻሻል እንደሆነ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያና ኤርትራን የአብሮነት እርምጃ ምን ይፈትነዋል?
ለሃያ ዓመታት ተዘግቶ የነበረው የኤርትራ ኤምባሲም ሥራ መጀመሩ ለወደፊቱ ግንኙነት ትልቅ እመርታ እንደሆነም ተናግረዋል። ሁለቱ ሃገራትም ወደፊት ትልቅ ተስፋ አላቸው ብለዋል።
ምንጭ: ቢቢሲ
Nice post. I was checking constantly this blog and I’m impressed!
Very useful information specially the last part :
) I care for such info a lot. I was looking for this certain info for a very long time.
Thank you and best of luck.
May I just say what a relief to uncover someone
who really understands what they’re discussing online. You actually realize how to
bring a problem to light and make it important. A lot more people need to check this out and understand this side of the story.
I can’t believe you are not more popular given that you definitely have the gift.
adreamoftrains web hosting services
I want to to thank you for this great read!! I certainly enjoyed every little bit of it.
I have got you saved as a favorite to check out new stuff you post…
What i do not understood is in reality how you are now not actually a lot more well-liked than you might be
right now. You’re so intelligent. You realize therefore significantly relating to
this subject, produced me individually believe it from a lot of numerous angles.
Its like women and men don’t seem to be involved except it’s one thing
to accomplish with Woman gaga! Your personal stuffs nice.
All the time care for it up!
My partner and I stumbled over here different website and
thought I may as well check things out. I like what
I see so now i’m following you. Look forward to finding out about your web page repeatedly.
Hello! I know this is kinda off topic but I was wondering if you knew where I could find a captcha plugin for my comment form?
I’m using the same blog platform as yours and I’m having problems
finding one? Thanks a lot!
This site was… how do I say it? Relevant!! Finally I’ve found something that helped me.
Thanks a lot!
A fascinating discussion is definitely worth comment.
I do believe that you should write more on this subject, it may not be a taboo subject but usually
folks don’t talk about such subjects. To the next!
All the best!!
I’m not sure why but this site is loading incredibly slow for me.
Is anyone else having this issue or is it a problem on my end?
I’ll check back later and see if the problem still exists.
wonderful issues altogether, you simply gained a logo new reader.
What would you suggest about your post that you made some days ago?
Any sure? cheap flights 34pIoq5
I always spent my half an hour to read this web site’s content
everyday along with a mug of coffee. cheap flights
32hvAj4
Just desire to say your article is as astounding.
The clearness in your publish is simply spectacular and i can assume you are an expert in this
subject. Well along with your permission let me to grab your RSS feed
to keep up to date with approaching post. Thank you 1,000,
000 and please continue the rewarding work.
I like looking through a post that will make people think.
Also, thank you for allowing me to comment!
Heya i am for the first time here. I found this board
and I find It really useful & it helped me out a lot. I
hope to give something back and help others like you aided me.
I was suggested this blog by way of my cousin. I am no longer certain whether or not
this submit is written by way of him as nobody else recognize such designated about my trouble.
You are incredible! Thanks!
I need to to thank you for this great read!! I certainly enjoyed every little bit of it.
I have you saved as a favorite to look at new stuff you post…
yynxznuh cheap flights
Hurrah, that’s what I was seeking for, what a stuff! existing here
at this web site, thanks admin of this web page.
You need to take part in a contest for one of the most useful sites on the internet.
I’m going to recommend this site!
I blog quite often and I truly appreciate your information. This article has really peaked my interest.
I am going to take a note of your blog and keep checking for new information about
once a week. I subscribed to your Feed too.
I visited various web sites however the audio quality for audio songs existing at this website is actually superb.
Having read this I thought it was very informative.
I appreciate you taking the time and effort to put this content together.
I once again find myself spending way too much time both reading and posting comments.
But so what, it was still worth it!
This information is priceless. Where can I find
out more?
I was able to find good advice from your blog articles.
64 РІ The less Invasive direction surgical to repair this regimen rescue. online pharmacy sildenafil Ivtunk hdudie
h3TuOV Thanks-a-mundo for the article post.Really thank you! Really Great.